Sunday, 06 September 2026
USD/ETB 161.6EUR/ETB 187.7
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 57 Sunday, 06 September 2026
ዋና ዜናዎች

በሱዳን ጦርነት ተሳትፎ ስላላቸው የውጭ ኃይሎች ይፋ ያደረገው የተመድ ሪፖርት

በሱዳን ጦርነት ተሳትፎ ስላላቸው የውጭ ኃይሎች ይፋ ያደረገው የተመድ ሪፖርት
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በሱዳን ጦርነት ተሳትፎ ስላላቸው የውጭ ኃይሎች ይፋ ያደረገው የተመድ ሪፖርት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ከተጀመረ ሦስት ዓመታት ባስቆጠረው የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት፣ በርካታ የውጭ ኃይሎች እየተሳተፉ መሆናቸውን ይፋ አድርጓል፡፡ በተመድ ሪፖርት መሠረት ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ ኮሎምቢያ፣ ሊቢያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ፓናማና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስን ጨምሮ ሌሎች የውጭ ኃይሎች እየተሳተፉ ነው፡፡ የሱዳንን ጦርነት ይበልጥ እንዲወሳሰብ ማድረጉንና ማባባሱን፣ የንፁኃንን ሞት፣ የሆስፒታሎችን ውድ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።